በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከቤንሻንጉል ተፈናቃዮች አዲስ አቤቱታ ተሰማ


ቤንሻንጉል-ጉምዝ
ቤንሻንጉል-ጉምዝ

ከቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ከመተከል ዞን፥ ቡለን ወረዳ ተፈናቅለው የተመለሱ ዜጎች ዛሬም ግፍ እየተፈፀመባቸው እንደሆነ ገለፁ።




please wait

No media source currently available

0:00 0:05:24 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ከመተከል ዞን፥ ቡለን ወረዳ ተፈናቅለው የተመለሱ ዜጎች ዛሬም ግፍ እየተፈፀመባቸው እንደሆነ ገለፁ።
የቤንሻንጉል-ጉምዝ ወረዳዎች
የቤንሻንጉል-ጉምዝ ወረዳዎች

መንግሥት አጥፊዎች ናቸው ባላቸው ባለሥልጣናት ላይ እርምጃ እንዲወስድና የማስታረቅ ሥራም እንዲሠራ ስምንት ተወካዮች አመለከቱ።

ተፈናቅለው እንዲመለሱ የተደረጉ ዜጎችም ካሣ እንደሚያስፈልጋቸው ተናግረዋል።

የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ሽፈራው ተክለማርያም በማፈናቀሉ የተሣተፉ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያሉ 35 የቤኒሻንጉል-ጉምዝ ክልል ሹማምንት ተከስሰው መታሠራቸውን መግለፃቸው ይታወሣል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG