በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድምፅ ማስረጃ ከከፍተኛው ፍርድ ቤት ጠፋ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

በቴፕ ተቀርፆ የነበረ የአቤቱታ ድምፅ በመጥፋቱ የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሥራ ዘጠነኛው የወንጀል ችሎት ውሣኔ ለመስጠት እንቅፋት እንደገጠመው አስታውቋል።

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በቴፕ ተቀርፆ የነበረ የአቤቱታ ድምፅ በመጥፋቱ የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሥራ ዘጠነኛው የወንጀል ችሎት ውሣኔ ለመስጠት እንቅፋት እንደገጠመው አስታውቋል።

ማረሚያ ቤቱ በደምበኛቸው ላይ የሚፈፅመው በደል እንደቀጠለ ነው ሲሉ የተከሣሾች የሕግ ጠበቃ አመልክተዋል።

በሌላ በኩል በአቃቤ ሕግ የቀረበባቸውን የአሸባሪነት ወንጀል ክሥ ሲከላከሉ የቆዩትን ሁለት እንግሊዛውያንና አንድ ሶማሊያዊ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሎ የእስር ቅጣት ጥሎባቸዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG