በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ አንዱዓለም አራጌ መከላከያ ምሥክሮች መሰማት ተጀመረ


የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ እነ አቶ አንዱዓለም አራጌን መከላከያ ምሥክሮች መስማት ጀመረ። ማረሚያ ቤቱ አቶ አንዱዓለም ያቀረቡትን አቤቱታ መሰረተ ቢስ ነዉ አለ። ፍርድ ቤቱ እስካሁን ዉሳኔ አልሰጠም።

XS
SM
MD
LG