በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተከሳሾች ፍርድ ቤት ከመቅረባቸው በፊት ስቃይ እንደተፈጸመባቸው ተናገሩ


በእነ አቶ አንዱዓለም አራጌ የክሥ መዝገብ የቀረቡ ተከሣሾች መከላከያቸውን ማሰማት ቀጥለዋል። አንዳንዶቹ ፍርድ ቤት ከመቅረባቸው በፊት ለወራት መታሰራቸውንና የማሰቃየት ተግባር እንደተፈጸመባቸው ለችሎቱ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG