በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ይዞታ


በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ለወራት ሲማጸኑ ከነበሩበት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጽ/ቤት ደጃፍ በኃይል ወደተለያዩ አካባቢዎች መጋዛቸውን የስደተኞቹ ተወካዮች አስታወቁ።

የኃይል እርምጃውን ማምለጣቸውን የተናገሩ ስደተኞች እንዳመለከቱት፥ የየመን ፖሊስ ኃይል ነው፥ በስደተኞች ጽ/ቤት ተመዝግበው ለበርካታ ዓመታት በዚያች አገር የኖሩትን ጨምሮ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩትን እነኚህን ስደተኞች በከፍተኛ የኅዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች እያሳፈረ በብዙ መቶ ኪሎሜትሮች ወደ ራቁ አካባቢዎች ያጓጓዘው።


XS
SM
MD
LG