በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች ላይ የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ


የታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች
የታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች

ሰማያዊ ፓርቲ - አንድነት - አረና
ሰማያዊ ፓርቲ - አንድነት - አረና

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ፖሊስ ከአንድ ወር በፊት በሽብር ተግባር ጠርጥሬአቸዋለሁ ብሎ ያሠራቸው የአንድነት የሰማያዊ ፓርቲዎች አመራር አባላት ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ የፖሊስን ጥያቄ የተቀበለ ሲሆን ታሣሪዎቹን ግን ወዳጅ ዘመድ እንዲጎበኛቸው አዝዟል፡፡

ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG