በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አረና እያማረረ ነው፤ ምርጫ ቦርድ ክሡን አይቀበልም


አረና ትግራይ
አረና ትግራይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፊታችን ግንቦት ወር ከሚካሄደው ምርጫ አስቀድሞ፤ የትግራይ ክልል መስተዳድርና የምርጫ ቦርድ ሃላፊዎች እያጉላሉን ነው ሲሉ የተቃዋሚው ፓርቲ አረና ትግራይ መሪዎች እሮሮ አሰሙ።

የምርጫ ዕጩ ተወዳዳሪዎች እንዳይመዘገቡ የአሠራር ማነቆዎች በዝተዋል፤ ከሦስት ወረዳዎች በላይ ሰዎችን ማዋከብም ተከስቷል ሲል ፓርቲው ይከስሳል።

የክልሉ ምርጫ ቦርድ ኃላፊ በበኩላቸው “አረና ብቻውን እንዲያሟላ የተጠየቀው መሥፈርት የለም። እንዲያሟሉ የተጠየቁት መሥፈርቶች ለገዥው ፓርቲም የተቀመጡ ናቸው” ብለዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG