በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንጎላው ፕሬዚደንት የያዙት ሥልጣን በሚያበቃበት ዘመን ከፖለቲካው ዓለም እንደሚገለሉ አስታወቁ


የአንጎላው ፕሬዚደንት ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ
የአንጎላው ፕሬዚደንት ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ

የአንጎላው ፕሬዚደንት ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ የያዙት ሥልጣን በሚያበቃበት ዘመን ማለትም እ.አ.አ. በ2018 ዓ.ም. መጨረሻ ላይ ከፖለቲካው ዓለም እንደሚገለሉ አስታወቁ።

ከአፍሪቃ የረዥም ጊዜ መሪዎች አንዱ የሆኑት የአንጎላው ፕሬዚደንት ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ የያዙት ሥልጣን በሚያበቃበት ዘመን ማለትም እ.አ.አ. በ2018 ዓ.ም. መጨረሻ ላይ ከፖለቲካው ዓለም እንደሚገለሉ አስታወቁ።

ፋይል ፎቶ - ዶስ ሳንቶስ
ፋይል ፎቶ - ዶስ ሳንቶስ

ዶስ ሳንቶስ ዛሬው ዕለት ለገዥው ኤምፒኤልኤ (MPLA) ፓርቲ አባላት ዋና ከተማዋ ሉዋንዳ ውስጥ ሲናገሩ፣ "ከ2018 በኋላ ምንም ዓይነት ንቁ የፖለቲካ ተሳትፎ አላደርግም" ማለታቸው ተደምጧል። ይህን የወሰኑበትን ሚክናት ግን አላብራሩም።

XS
SM
MD
LG