በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመንግስት እጅ በሚበዛበት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የWTO አባል የመሆን እድሏ


ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት (WTO) አባል ለመሆን በ1995 ዓ.ም. ማመልከቻ ካስገባች ወዲህ፤ የአለም መንግስታት የገበያ ጉዳያቸውን የሚፈቱበትን የጋራ ማህበር ለመቀላቀል በመጠባበቅ ትገኛለች።

ይሄም የሆነው ለዘመናት የሀገር ውስጥ የኢኖኖሚ ተቋሞቿን በተለይ ኢንዱስትሪዎቿል ስታጥናክር የቆየችው ቻይና የWTO አባል በሆነች በሁለት አመት ጊዜ ውስጥ ነው።

እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ድሃ አገሮች የ WTO አባል መሆናቸው ለህዝባቸውና ለወደፊት እድገታቸውም ምን አይነት ጥቅም ያስገኛል? መንግስቱ በኢኮኖሚው የሚያስገባው ጣልቃ-ገብነትስ ወደፊት ከአባልነቱ ጋር እንዴት አብሮ ይሄዳል?

የንግድና ምጣኔ ሀብት አዘጋጅ ሔኖክ ሰማእግዜር በአዳማ ዪኒቨርስቲ የኢኮኖሚክስ አስተማሪ የሆነውን አቶ ኢዮብ ሀይሌ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ስቱዲዮአችን ለውይይት ጋብዞት ነበር።

ውይይቱን ያዳምጡ

ተመሳሳይ ርእስ

XS
SM
MD
LG