በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የጾታ ጥቃት እንዲቀንስ የሚያስችል ህጋዊ ድጋፍና የማስፈጸም ብቃት እንዲኖር አንዲት ተጎጂ አሳሰበች


በሴቶች ላይ ጥቃት በሚፈጽሙ ግለሰቦች ላይ አስተማሪ ቅጣት የሚወስን ጠንካራ ሕግ ሊኖረን ይገባል ስትል በቀድሞ ባለቤቷ የሁለቱንም ዓይኖቿን ብርሃን ያጣችው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ ተናገረች። ለህክምና ከሄደችበት ከባንኮክ የተመለሰችው አበራሽ ኃይላይ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ከጋዜጠኞች ጋር ተገናኝታለች።

የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ

XS
SM
MD
LG