በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢህአዲግ ሃያ ዓመታት የሥልጣን ዘመን በተቃዋሚ መሪዎች ዓይን ሲቃኝ


ኢህአዲግ የቀድሞውን ወታደራዊ መንግስት አውርዶ የሥልጣኑን መንበር የተረከበበት ግንቦት 20 እነሆ ዛሬ 20 ዓመት ሞላው።

ለተከታታይ ዓመታት ከፍተኛ የምጣኔ ሃብት ዕድገት ማስመዝገቡን ያስታወቀበትን ጨምሮ «የኅዝቡን ህይወት ለማሻሻል ያስቻሉ በርካታ ውጥኖች አሳክቻለሁ፤» ሲል፤ በአንፃሩ በተቃዋሚው ጎራ ተሰልፈው በአገሪቱ የፖለቲካ ለውጥ ለማምጣት በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚንቀሳቀሱ ቡድኖች በበኩላቸው «የአንድ ፓርቲ የበላይነትና የአንድ መሪ አምባገነንነት ወደ ሰፈነበት የከፋ አዝማሚያ እያመራን ነው፤» ሲሉ ይኮንናሉ።

ሁለት የተቃዋሚ መሪዎች የዛሬውን ግንቦት 20 የኢህአዴግን ሃያኛ ዓመት የሥልጣን ቆይታ እንደየፖለቲካ አቋማቸው የቃኙበትን ዘገባ ቀጥሎ ያድምጡ።

XS
SM
MD
LG