በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለሙ ድርጅት የአል-ሸባብን ጥቃት አወገዘ


 የአል-ሸባብ ጥቃት በሶማልያ
የአል-ሸባብ ጥቃት በሶማልያ

የዓለሙ ድርጅት የአል-ሸባብን ጥቃት አወገዘ

በትንሹ 12 ሰዎች በተገደሉበት ጥቃት የሳሃፉ ሆቴል ባለቤቱን ጨምሮ አንድ ወተደራዊ አዛዥና ሁለት የምክር ቤት አባላት ይገኙበታል።

ሪቻርድ ግሪን የላከውን ዘገባ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

የዓለሙ ድርጅት የአል-ሸባብን ጥቃት አወገዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

XS
SM
MD
LG