በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎንደርና በባህርዳር ከተሞች ሰላምና መረጋጋት መስፈን መጀመሩን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ


ባህርዳር ከተማ
ባህርዳር ከተማ

በጎንደርና በባህርዳር ከተሞች ሰላምና መረጋጋት መስፈን መጀመሩን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ። የከተሞቹ እንቅስቃሴም ወደ ቀድሞው ይዞታው እየተመለሰ እንደሆነ ገልጿል።

ሁኔታው ካለፉት ጥቂት ቀናት አኳያ የተረጋጋ ቢመስልም በአባሎቻቸውና በሌሎችም ላይ የእሥር እርምጃ እየተወሰደ ነው ሲሉ የሰማያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አስታወቁ።

ጎንደር ከተማ
ጎንደር ከተማ

በሌላ በኩል ደግሞ ያለው ችግር እንዳይባባስ ተቀራርቦ መነጋገር እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አሳሰበች።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በጎንደርና በባህርዳር ከተሞች ሰላምና መረጋጋት መስፈን መጀመሩን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:29 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG