በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪቃ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ቅድመ ምርጫ ትዝብት


please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00


የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ያወጣው የቅድመ-ምርጫ ትዝብት በኢትዮጵያ ኅገ መንግስትና ሌሎች ዓለም አቀፍ ሕግጋት የተረጋገጡ መሠረታዊ ነጻነቶችን ይጋፋሉ የሚል የሚታሰቡ አንዳንድ የኅግ ድንጋጌዎች እንደገና መታየት ይችላሉ የሚል አስተያየት ያለው መሆኑን ይፋ አደረገ።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ተአማኒ ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ለማካሄድ የሰጠውን ቃል ኪዳን ተግባራዊ እንዲያደርግ አበረታቷል።

በአንጻሩ፥ መላው የአገሪቱ ኅዝብና ተወዳዳሪ ፓርቲዎች ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ብርቱ ትዕግስት እንዲያሳዩ ተማጽኗል። ዝርዝሩን ከዚህ ያድምጡ፣

XS
SM
MD
LG