በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዶናልድ ትራምፕ መመረጥ ለአፍሪካ በተለይም ለኢትዮጵያ - ዶ/ር አየለ በከሬ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ


ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ

የዶናልድ ትራምፕ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንትነት መመረጥ በአጠቃላይ በአፍሪካ በተለይም ደግሞ በኢትዮጵያ ላይ ሊኖረው ስለሚችለው አንድምታ እንዲተነትኑልን የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ የሆኑትን ዶ/ር አየለ በከሬን ጋብዘናል፡፡

ዶ/ር አየለ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ የቅርስ ጥበቃ ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው፡፡

ከአዳነች ፍስሃዮ ጋር ያደረጉትን ውይይት ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የዶናልድ ትራምፕ መመረጥ ለአፍሪካ በተለይም ለኢትዮጵያ - ዶ/ር አየለ በከሬ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00

XS
SM
MD
LG