በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታሠሩ እንዲፈቱ መኢአድ ጠየቀ


የወልቃይት ሕዝብ የአማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴ አባላትና በግርግሩ ወቅት የታሠሩ ሁሉ ይፈቱ ሲል የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጥሪ አቅርቧል።

በአማራ ክልል ባለፉት ቅዳሜና እሁድ፤ ሃምሌ 30 እና ነሃሴ 1/2008 ዓ.ም. ብቻ 82 ሰዎች መገደላቸውን መኢአድ አስታውቋል።

ቁጥሮችን በተመለከተ “ኃላፊነት በተሞላው መልኩ ወደፊት ግልፅ” እንደሚያደርግ የጠቆመው መንግሥት በበኩሉ “የታሠሩትን የሚዳኘውም ሕግ ነው” ብሏል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የታሠሩ እንዲፈቱ መኢአድ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:24 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


XS
SM
MD
LG