በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ “ዘር የማጥፋት” ክሥ እንደሚመሠርት አስታወቀ


መኢአድ
መኢአድ

በቤንሻንጉል ጉምዝ በቅርቡ በአማራ ተወላጆች ላይ የተፈፀመው የጭካኔ ተግባር “ዘር የማጥፋት ወንጀል ነው” በሚል ወደ ዓለምአቀፉ ወንጀል ፍርድ ቤት እንደሚወስዱት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መሪዎች አስታወቁ።



please wait

No media source currently available

0:00 0:06:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በቤንሻንጉል ጉምዝ በቅርቡ በአማራ ተወላጆች ላይ የተፈፀመው የጭካኔ ተግባር “ዘር የማጥፋት ወንጀል ነው” በሚል ወደ ዓለምአቀፉ ወንጀል ፍርድ ቤት እንደሚወስዱት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መሪዎች አስታወቁ።
ኢ/ር ኃይሉ ሻወል፤ የመኢአድ ፕሬዚዳንት
ኢ/ር ኃይሉ ሻወል፤ የመኢአድ ፕሬዚዳንት
“ወንጀሉ የተፈፀመው በማዕከላዊ መንግሥት ዕውቅና ነው” ሲሉም ይከስሳሉ። ለዚህም ከበቂ በላይ ማስረጃ እንዳላቸው አስታውቀዋል።

በጉዳዩ ላይ ፌዴራሉ መንግሥት ምንም ዓይነት መግለጫ አልሰጠም።

ዝርዝሩን ከመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG