በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

«ጉዲፈቻ» በአሜሪካ


“በፊት እንደዚህ፥ ባይሆንስ፥ ባትቀርበኝስ?” የሚል ስጋት ነበረኝ። ያ ሁሉ ግን ልጃችን ከመጣች በኋላ፥ ያ ሁሉ ይረብሸኝ የነበረው ጥያቄ፥ ጠፋ። ወዲያው መጥታ ለወጠችው።” ወ/ሮ ሶፋኒት ተፈራ።

የመጀመሪያውን የገና በዓል ከአሳዳጊ ወላጆቿ ጋር ባደረገች ህጻን ታሪክ መነሻነት የተቀናበረ ዝግጅት ነው።

የማጭበርበር ሙከራን ጨምሮ ለሦሥት ዓመታት የዘለቀ ውስብስብና ለመንፈስ ጉዳት ከሚዳርግ ውጣ ውረድ በኋላ ለሦሥተኛ ጊዜ ባደረጉት ጥረት የተገኘ ውጤት ነው፤ ታሪኩ።

ኢትዮጵያዊ ልጅ በጉዲፈቻ ለማሳደግ በደረሱበት ውሳኔ የተጓዙበትን መንገድ በጨረፍታ የሚያስቃኙን ነዋሪነታቸውን በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ ያደረጉት ባልና ሚስት አቶ ሰለሞን ለማና ወ/ሮ ሶፋኒት ተፈራ ናቸው።

please wait

No media source currently available

0:00 0:12:13 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG