በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋን አባረረ


አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

ላለፉት ሰባት ዓመታት ካስተማርኩበት ከአዲስ አበባ የኒቨርሲቲ “ፖለቲካዊ በሆነ ውሣኔ ተባርሬአለሁ” ሲሉ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ አስታውቀዋል፡፡

ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ
ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ላለፉት ሰባት ዓመታት ካስተማርኩበት ከአዲስ አበባ የኒቨርሲቲ “ፖለቲካዊ በሆነ ውሣኔ ተባርሬአለሁ” ሲሉ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ አስታውቀዋል፡፡

በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሣይንስ መምሪያ ወይም ሶሾል ሣይንስ ዲፓርትመንት የፍልስፍና መምህርና የፖለቲካ ተንታኝ ሆነው የቆዩት ዶ/ር ዳኛቸው የዩኒቨሲቲው አስተዳደር ኮንትራቴ እንዲታደስ ላቀረብኩት ይፋ ጥያቄ ይፋ ምላሽ አለመስጠቱም ይህንኑ የሚያጠናክር ነው ብለዋል፡፡

ከዩኒቨርሲቲው አስተዳደር መልስ ማግኘት አልተቻለም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG