በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአክሰስ ሪል ኢስቴት ደንበኞች ቦታው ይሰጠን አሉ


አቶ ኤርምያስ አመልጋ
አቶ ኤርምያስ አመልጋ
1.4 ቢ. ብር፤ አክሰስ ሪል ኢስቴት እና 2ሺህ ደንበኛ
1.4 ቢ. ብር፤ አክሰስ ሪል ኢስቴት እና 2ሺህ ደንበኛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አክሰስ ሪል ኢስቴት /Access Real Estate/ የሚባለው ቤት ሻጭ ድርጅት ተመዝጋቢ ደንበኞች የኢትዮጵያ መንግሥት አስቸኳይ የሆነ አስተዳደራዊ መፍትሔ እንዲሰጥ እየጠየቁ ነው።

የቤት ተመዝጋቢዎቹ ያቋቋሙት ኮሚቴ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የሰጠውን መግለጫ እስክንድር ፍሬው ተከታትሏል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG