በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰማእቱ አርበኛ ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሃዉልት ወደ ቦታዉ ተመልሷል


የሰማእቱ አርበኛ የብጹእ አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሃዉልት የተዘከሩበት አጋጣሚ
የሰማእቱ አርበኛ የብጹእ አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሃዉልት የተዘከሩበት አጋጣሚ

የትላንት ሥነ-ሥርዓቱ፥ ሰማእቱ አርበኛ የብጹእ አቡነ ጴጥሮስ የተዘከሩበትን አጋጣሚ ፈጥሯል።

በአዲስ አበባ የባቡር ግንባታ ምክንያት ተነስቶ የነበረዉ የሰማእቱ አርበኛ የብጹእ አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሃዉልት በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ትላንት ወደ ቦታዉ ተመልሷል።

ሥነ-ሥርዓቱ እኚህ አርበኛ የተዘከሩበትን አጋጣሚ ፈጥሯል፥ ይላል እስክንድር ፍሬዉ በላከዉ ዘገባ።

ዝርዝሩን ለማዳመጥ የድምጽ ፋይሉን ይጫኑ።

የሰማእቱ አርበኛ ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሃዉልት ወደ ቦታዉ ተመልሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:36 0:00

XS
SM
MD
LG