በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሙስሊም … ኮሚቴ በአቶ ዓሊ መኪ ላይ ተፈረደ


ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በአቶ ዓሊ መኪ በድሩ ላይ በሌሉበት የ15 ዓመት ፅኑ እሥራት ፈርዷል፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:59 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በአቶ ዓሊ መኪ በድሩ ላይ በሌሉበት የ15 ዓመት ፅኑ እሥራት ፈርዷል፡፡

አቶ ዓሊ ቀደም ብሎ ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ጋር ታስረው መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ ተለቅቀው ነበር፡፡

የችሎቱ ሂደት የተካሄደው በዝግ ቢሆንም የአሁኑ ውሣኔ ላይ እንዴት እንደተደረሰ ጠበቃቸው አቶ ተማም አባቡልጉ ለቪኦኤ አስረድተዋል፡፡

አቶ ዓሊ መኪ በድሩም ለቪኦኤ ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን የፍርድ ቤት ውሎ ዘገባና ከአቶ ዓሊ መኪ በድሩ ጋር የተደረገውን ቃለ-ምልልስ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG