ከሳውዲ አረቢያ ለሚመለሱ ዜጎች
የሳውዲ አረቢያ መንግስት ከ5 ሚልየን በላይ የሚሆኑ ያለ ስራና መኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ዜጎችን በ90 ቀናት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚያዝ አዋጅ ማስተላለፉ የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ወደ ሃገራቸው የሚመለሱ ዜጎችን በተመለከተ የባለስልጣናት ልዑካን ቡድን ወደ ሳውዲ አረቢያ በመላክ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ባለስልጣናት ጋር መክሯል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም የሰጡት አጭር ማብራሪያ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 27, 2024
አሜሪካዊው ጋዜጠኛ በሩስያ እስር ቤት አንድ ዓመት ሞላው
-
ማርች 27, 2024
ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽን የመንፈቀ ረመዳን ኢፍጣር መርሐ ግብር አካሔደ
-
ማርች 27, 2024
መጪው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እና የሥነ ተዋልዶ መብቶች ጉዳይ
-
ማርች 27, 2024
በተደረመሰው የሜሪላንድ ድልድይ ስድስት ሰዎች ሳይሞቱ አይቀሩም - ባለሥልጣናት
-
ማርች 27, 2024
በራያ አላማጣ ወረዳ አዋሳኝ ግጭት አስተዳደሩ እና የትግራይ ክልል ተካሰሱ
-
ማርች 27, 2024
የኢሕአፓ ሊቀ መንበር ትላንት ታሰሩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ