በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በናይጄሪያ በረሃብ የተጎዱ ሰዎችን ለመርዳት ገንዘብ እያለቀ በመምጣቱ አሳሰቢ ሆነ


በናይጄሪያ በረሃብ የተጎዱ ሰዎችን ለመርዳት ገንዘብ እያለቀ በመምጣቱ አሳሰቢ ሆነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00

የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም በታወከው ሰሜን ምሥራቅ የናይጄሪያ ግዛት በረሃብ ቀውስ የተጎዱ አምስት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ለመርዳት የሚያስችለው ገንዘብ እያለቀ መምጣት በብርቱ እንዳሳሰበው አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG