በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ሶማሌ የተከሰተው ድርቅ

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ለተረጂዎች ለመድረስ በክልሉና በፌደራል መንግሥታት እንደዚሁም ዓለምአቀፍ አጋሮች የተለያዩ ሥራዎች እየተሠራ ነው፡፡

ከዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲና ዩኤስኤአይዲ የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎች ደግሞ ድርቁ ያስከተለውን ጉዳትና የዕርዳታ እንቅስቃሴዎችን በስፍራው በመገኘት ጎብኝተዋል፡፡

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG