የህዝቦች ግንኙነት በዳንስ
በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በሕዝቦች መካከል ያለውን ግንኙነትን ለማጠናከር በሚል በሙዚቃና ዳንስ የተቀነባበረ የልምድ ልውውጥ ተካሂዶ ነበር። መኖሪያቸው በዩናይትድ ስቴትስ ኒውዮርክ የሆኑት ዳንሰኞች ወደ አዲስ አበባ የደረሱት በዚሁ ወር መጀመሪያ ላይ ነበር። በዩናይትድ ስቴትስና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ምጣኔ ሃብትን በተመለከተና አሸባሪነትን ለማጥፋት በዋሽንግተን ከሚደረገው እንቅስቃሴ ጋር ህብረት ለማጠንከር ነበር የተዘጋጀው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ
-
ኤፕሪል 19, 2024
በኢትዮጵያ የሙዚቃ አልበም ሥራዎች መሟሟቅ “የሙዚቃ ዘመን ለውጥን ያሳያል”
-
ኤፕሪል 19, 2024
በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን
-
ኤፕሪል 19, 2024
ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
-
ኤፕሪል 19, 2024
ባይደን ከቻይና በሚገቡ አንዳንድ የብረታ ብረት ምርቶች ላይ ሦስት እጥፍ ቀረጥ ሊጥሉ ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ