በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳውዲ አረቢያ ፈቃድ የሌላቸውን የውጭ ዜጎች እንዲወጡ አዋጅ ትዕዛዝ አስተላለፈች (ክፍል አንድ)


ሳውዲ አረቢያ ፈቃድ የሌላቸውን የውጭ ዜጎች እንዲወጡ አዋጅ ትዕዛዝ አስተላለፈች (ክፍል አንድ)
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

በሳውዲ አራቢያ ከ5 ሚልየን በላይ የሚሆኑ ያለ ስራና መኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ሰዎችን በ90 ቀናት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚያዘው አዋጅ ካሳለፍነው ሳምንት ጀምሮ ተግባራዊ መሆን ጀምሯል። ሳውዲ አረቢያን በአስርሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በስራ የተሰማሩ ሰዎች ይገኛሉ። ይወጣውን ህግ በተመለከተ ለቪኦኤ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

XS
SM
MD
LG