በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሣደር ጃማሉዲን ሙስጠፋ ኦማር ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ


በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሣደር ጃማሉዲን ሙስጠፋ ኦማር ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:25 0:00

ማዕከላዊ ሶማሊያ ውስጥ ቁልፍ የሚባል ወታደራዊ መደብ ይዞ የቆየው የኢትዮጵያ ጦር ያለአንዳች የቅድሚያ ማስታወሻ አካባቢውን ጥሎ መውጣቱን የኤል ቡር ከተማ ነዋሪዎችና የከተማዪቱ አስተዳዳሪ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡ ሞቃዲሾ የሚገኙት በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሣደር ጃማሉዲን ሙስጠፋ ኦማር ማምሻውን ለቪኦኤ በሰጡት ቃል የኢትዮጵያዊያኑን ወታደሮች ከኤል ቡር መውጣት አረጋግጠው ቀድመው ሳያሳውቁ ወጡ የተባለውን ግን አስተባብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG