በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ካፍ 60ኛ ዓመት በዓል በአዲስ አበባ እያከበረ ነው


ካፍ 60ኛ ዓመት በዓል በአዲስ አበባ እያከበረ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00

ኮንፌዴሬሽን የተመሠረተበትን 60ኛ ዓመት በዓል በአዲስ አበባ እያከበረ ነው፡፡ በነገው ዕለት በሚያካሂደው ሠላሳ ዘጠነኛው ጉባዔም ፕሬዚዳንት እና የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ይመርጣል፡፡ ሃያ ዘጠኝ ዓመታት በፕሬዚዳንትነት የቆዩት ካሜሮናዊው ኢሣ ሃያቱ ዘንድሮ ጠንከር ያለ ፉክክር ገጥሟቸዋል::

XS
SM
MD
LG