በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሕይወት ላሉ ድጋፍ እንዲፋጠን ተጠየቀ


በሕይወት ላሉ ድጋፍ እንዲፋጠን ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00

“ቆሼ” እየተባለ በልማድ የሚጠራው አካባቢ ነዋሪዎች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸውን በሰሞኑ አደጋ ያጡ ኀዘንተኞች የቀሩትን ዜጎች ለመታደግ የሚወሰደው እርምጃ አፋጣኝ እንዲሆን ጠይቀዋል፡፡ “በሥጋት ውጭ እያደረን ነው” ብለዋል ነዋሪዎቹ፡፡

XS
SM
MD
LG