በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ለፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ደብዳቤ ፃፉ


ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ለፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ደብዳቤ ፃፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:07 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ በልማትና በሰብዓዊ ዕርዳታ መልክ ለአፍሪካ አምባገነኖች በየዓመቱ የምትሰጠው በቢሊዮኖች ዶላሮች የሚገመት የገንዘብ ዕርዳታ በሙሰኞች ስለሚባክን መቆም አለበት ሲሉ በካሊፎርኒያ ስቴት ዩኒቨርስቲ ሳንበርናንዲኖ የፖለቲካ ሳይንስ መምህርና የሕግ ባለሞያ የሆኑት ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማሪያም ለፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደብዳቤ ፅፈዋል።

XS
SM
MD
LG