በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ አፍሪካ ንብረታቸውን በዘራፊዎች የተቀሙ ሁለት ኢትዮጵያውያን


በደቡብ አፍሪካ ንብረታቸውን በዘራፊዎች የተቀሙ ሁለት ኢትዮጵያውያን
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:00 0:00

በደቡብ አፍሪካ ከሁለት ዓመት በኋላ በድጋሚ ባገረሸው በመጤዎች ጥላቻ ላይ ያነጣጠረ ዝርፊያ ፕሪቶሪያ "አትረጅቪል" በተባለች መንደር ውስጥ ሙሉ የሱቅ ንብረታቸውን እንደተሰረቁ ሁለት ኢትዮጵያውያን ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ። በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ሙሉ ለሙሉ ሱቃችን ሲዘረፍ ይሄ ሁለተኛ ጊዜያቸው እንደሆነ የተናገሩት ነጋዴዎች “ሱቆቹን ያሟላነው ተበድረን ነበር። ዕዳውን ሳንከፍል ከነቤተሰቦቻችን ቧዶ እጃችንን ቀረን ብለዋል።”

XS
SM
MD
LG