በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ከ10 ሺሕ ብር በላይ ይሸጡ የነበሩ ከብቶች ከ400 ብር ያነሰ እየተገመቱ ነው- የቦረና አርብቶ አደር


"ከ10 ሺሕ ብር በላይ ይሸጡ የነበሩ ከብቶች ከ400 ብር ያነሰ እየተገመቱ ነው- የቦረና አርብቶ አደር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00

በኢትዮጵያ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ባገረሸው ድርቅ 5.7 ሚሊዮን ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ ርዳታ ይፈልጋል። ድርቁ ባለፉት ዐስርት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ከታዩት የከፋ መሆኑ አሳሳቢ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ገልፆ ሕዝቡን ከረሃብ ለመታደግ የሚያስችለውን ሥራ ለማከናወን 1 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ያስፈልጋል ብሏል።

XS
SM
MD
LG