በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ ንግሥት ይርጋ ጉዳይ እንደገና ተቀጠረ


የእነ ንግሥት ይርጋ ጉዳይ እንደገና ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:17 0:00

በሽብር አድራጎት የተከሰሱት እነ ንግሥት ይርጋ ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ መልስ መስጠት እንዳልቻ ፌደራል አቃቤ ሕግ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልክቶ ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል። የተከሳሽ ጠበቆች ተቃውመዋል።

XS
SM
MD
LG