በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ከፍተኛ ፍ/ቤት የስደተኞች መጠለያ እንዳይዘጋ በማገዱ ተደነቀ


የኬንያ ከፍተኛ ፍ/ቤት የስደተኞች መጠለያ እንዳይዘጋ በማገዱ ተደነቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00

የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዓለም እጅግ ግዙፍ የሚባለው የስደተኞች መጠለያ ሠፈር እንዳይዘጋ ማገዱን የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች አሞግሰዋል። መንግሥት ከሦስት መቶ ሺህ በላይ የሚሆኑ ስደተኞችን ያስጠለለውን ዳዳብ የሚባለውን መጠለያ ሰፈር እንደሚዘጋ አስታውቆ ነበር። አብዛኞቹ በሠፈሩ ውስጥ የተጠለሉት ስደተኞች ከሶማሊያ የገቡ ሲሆኑ መንግሥቱ ሊዘጋው የወሰነው ለሀገሪቱ ፀጥታ አደጋ ይደቅናል በሚል እንደነበረ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG