በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ታሞ መሞቱን ነገሩኝ፤አስክሬኑን ተቀብዬ ቀበርኩ” - የሟች አባት


“ታሞ መሞቱን ነገሩኝ፤አስክሬኑን ተቀብዬ ቀበርኩ” - የሟች አባት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:35 0:00

በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ጥር 17 ለሊት ለጥር 18/2009 አጥቢያ ሕይወቱ ያለፈው የአንደኛ ዓመት ተማሪ ሹሚ አስክሬን ለቤተሰቦቹ ሲሰጥ ታማሚ እንደነበር እንደተነገራቸው ወላጅ አባቱ ገልፀው “ልጄ ከሦስት ወር በፊት ከእኔ ጋር ሲሄድ ጤነኛ ነበር” ብለዋል።

XS
SM
MD
LG