በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዘ ዊክኤንድ


ዘ ዊክኤንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

የሃያ ስድስት ዓመቱ አቤል ተስፋዬ የዘንድሮውን የአውሮፓ 2016 የመጨረሻ ሩብ ዓመት “ምርጥ” የተባለለትን አልበም ለማውጣት ሲማስን ሰንብቷል፡፡ “ስታር ቦይ” የተወራለት አልበሙ ነው፡፡ ካናዳዊው አቤል ተስፋዬ የአደባባይ ስሙ ወይም እርሱ በዋለበት የኪነቱ ዓለም የሚጠራበት “ዘ ዊክ ኤንድ” ነው፡፡

XS
SM
MD
LG