በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር መረራ ጉዲና በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አንጋፋ አባል ጠየቁ


ዶ/ር መረራ ጉዲና በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አንጋፋ አባል ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:13 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የውጭ ጉዳዮች ንዑስ ኮሚቴ አንጋፋ አባል ሴናተር ቤን ካርዲን ናቸው፤ በቅርቡ አዲስ አበባ ላይ የታሰሩት የተቃዋሚው የኦሮሞ ፌድራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና እና ሌሎች በእስር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ መሪዎችና ጋዜጠኞች እንዲለቀቁ የጠየቁበትን ጋዜጣዊ መግለጫ ያወጡት።

XS
SM
MD
LG