በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቃቤ ሕግ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎና በሃያ ሦስት እሥረኞች ግድያ፣ በሰላሳ ስምንት ታራሚዎች ላይ የሽብር ክስ መሥርቷል


ተጠርጣሪዎቹ "በምርመራ ወቅት ከባድ የማሰቃየት ድርጊት ተፋጽሞብናል" ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አቤት ብለዋል፤ ፍርድ ቤቱም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG