በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር መረራ ጉዲና ማዕከላዊ እንደሚገኙ የኦፌኮ አስታወቀ


ዶ/ር መረራ ጉዲና ማዕከላዊ እንደሚገኙ የኦፌኮ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:51 0:00

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሊቀመንበርና የመድረክ አመራር አባል ዶ/ር መረራ ጉዲና የታሰሩት ከአሸባሪ ድርጅት ጋር ግንኙነት ማድረግን በሚከለክለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሠረት መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG