በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ 102 ተማሪዎች ታሰሩ ተባለ


በጎንደር ዩኒቨርሲቲ 102 ተማሪዎች ታሰሩ ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:42 0:00

“የሥራ ዕድሉ በጣም ጠባብ ስለሆነ ዲፓርትመንት ይቀየርልን” ብለው የጠየቁ 102 የጎንደር ዩኒቨርስቲ የእንሳት ፈርማሲ ተማሪዎች ከትናንት በስቲያ አርብ መታሰራቸውን የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።

XS
SM
MD
LG