በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የዜጎችን መብት እየገፈፈ ነው ተባለ


የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የዜጎችን መብት እየገፈፈ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:38 0:00

አንዳንድ ከፍተኛ የአመራር አባላቶቻቸውን ጨምሮ በርካታ አባላትና ቁጥራቸው የበዛ ደጋፊዎቻቸው የታሰሩባቸው መሆኑን፤ ከታሰሩባቸው የአካባቢ እስር ቤቶች ዘመድ ጠያቂ ወደማያገኙባቸው ካምፖች አዛውረዋቸዋል ሲሉ ሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች አማረሩ።

XS
SM
MD
LG