በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዝግ ችሎት እንዲታይ የተጠየቀው አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሃያ ሁለት የኦፌኮ አባላት ጉዳይ ውድቅ ተደረገ


በዝግ ችሎት እንዲታይ የተጠየቀው አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሃያ ሁለት የኦፌኮ አባላት ጉዳይ ውድቅ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00

አቃቢ ሕግ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በሃያ ሁለት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አመራር አባላትና ደጋፊዎች ላይ የመሠረተው ክስ በዝግ ችሎት እንዲካሄደ ያቅረበውን ጥያቄ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምደብ አራተኛ ወንጀል ችሎት በሙሉ ድመፅ ውድቅ አደርጎታል፡፡

XS
SM
MD
LG