በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ በኋላ አስራ ስድሥት አባላቶቹ መታሰራችውን መኢአድ ገለፀ


ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ በኋላ አስራ ስድሥት አባላቶቹ መታሰራችውን መኢአድ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅን ተከትሎ የታሠሩ አባላቱን እንዲፈቱ ለጠቅላይ እዙ ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ቁጥራቸው አስራ አንድ ሺሕ የሚደርሱ ሰዎች ከዐዋጅ በኋላ መያዛቸውን ጠቅላይ እዙ ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡

XS
SM
MD
LG