በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ የኦፌኮ ፓርቲ ታሳሪዎች አምስቱ በቀጠሮ ቀን ሳይቀርቡ ቀረ


አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ የኦፌኮ ፓርቲ ታሳሪዎች አምስቱ በቀጠሮ ቀን ሳይቀርቡ ቀረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00

አቃቢ ሕግ እነ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በሽብር ወንጀል ከከሰሣቸው ሃያ ሁለት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አመራር አባላትና ደጋፊዎች መካከል አምስቱ ዛሬ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ቀሩ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ወደ ፍርድ ቤት ተገደው የመጡና ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈፀመባቸውም ተናገሩ፤ ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ ተሟልተው እንዲቀርቡ ትዛዝ ሰጥቶ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

XS
SM
MD
LG