በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ባህር እንዲህ ከፍሎንም እንባችንና ሳቃችን አንድ መኾኑ አስገርሞኛል” ገጣሚና ደራሲ በረከት በላይነህ


“ባህር እንዲህ ከፍሎንም እንባችንና ሳቃችን አንድ መኾኑ አስገርሞኛል” ገጣሚና ደራሲ በረከት በላይነህ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:10 0:00

በኢትዮጵያ በተለይ ወጣቶችን በማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች እንዲነቁ በማስቻሉና በውስጠ ወይራ መልእክቱ የሚታወቀው “ፌስታሌን” የተሰኘው አንድ ሰው ብቻውን የሚተውንበት የሙሉ ሰዓት የመድረክ ተውኔት ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ መጥቷል። በትናንትናው ዕለትም ዋሽንግተን ዲስ ውስጥ 900 ሰው ተመልክቶታል።

XS
SM
MD
LG