በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በ2008 ዓ.ም. የማንዴላ-ዋሽንግተን ወጣት አፍሪካዊያን መሪዎች የልምድ ልውውጥ ፕሮግራም ተሳታፊዎች ከሆኑት ኢትዮጵያዊት ሚዛን ወልደሩፋኤል ማሳ ጋር የተደረገ ቆይታ


ሚዛን ወልደሩፋኤል በአሁኑ ወቅት የሁለተኛ ዲግሪ መመረቂያ የጥናት ፅሁፏን በኢትዮጵያ ስለሚገኘው የመብራት ኃይል አቅርቦትና ሥራ ዙሪያ በመፃፍ ላይ ትገኛለች። መብራትን ለሁሉም ማዳረስ በሚለው ዓላማዋ በቅርቡ "በኢትዮጵያ የመብራት አገልግሎት ላይ የሚሠራ የራሴን ኩባንያ ከፍቼ ሃገሬን የማገልገል ዓላማ አለኝ" ትላለች።

XS
SM
MD
LG