በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአማራ ክልል ኮምዩኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ


ከአማራ ክልል ኮምዩኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:27:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የወልቃይት የአማራ ሕዝብ ማንነት ጥያቄን ለማዳፈን ሰዎች ከያሉበት እየታሠሩ እንደሆነ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎ ይናገራሉ። በሰሞኑ ጉዳይ ላይ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በትናንትናው ዕለት ቃለ ምልልስ ሰጥተዋል። ጽዮን ግርማ ነች ያነጋገረቻቸው።

XS
SM
MD
LG