በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“እጁ ረጅም የኾነ ኃላፊነት የማይሰማው መንግሥት ነው” አቶ አበባው አያሌው


“እጁ ረጅም የኾነ ኃላፊነት የማይሰማው መንግሥት ነው” አቶ አበባው አያሌው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምሕርት መግቢያ ፈተና መሰጠት ከማኅበራዊ መገናኛ ድረ ገጾች መዘጋት ጋር መያያዙ እያነጋገረ ነው። አቶ አበባው አያሌው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበብና ዲዛይን ት/ቤት የኢትዮጵያ ሥነ ጥበብና ታሪክ መምሕር ናቸው። በልዩ ልዩ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ትንታኔ በመስጠትም ይታወቃሉ። አቶ አበባው በዚህ ጉዳይ ላይ አስተያየት እንዲሰጡ ጽዮን ግርማ አነጋግራቸዋለች።

XS
SM
MD
LG