በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዝዳንት ባራክ ኦባማ በኦርላንዶ-ፍሎሪዳ የተፈጸመውን ግድያ በማስመልከት ትላንት እሁድ በሰጡት መግለጫ በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ አሰቃቂ ግድያ ሲሉ ገልጸውታል


የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎች የምሽት ከለብ ውስጥ የተፈጸመው ግድያ 50 ሰዎችን የገደለ ሲሆን ሌሎች ከ50 በላይ ማቁሰሉን ታውቃል። የከተማዋ ባለስልጣኖች ግድያው የሽብር ተግባር መሆኖን ለማጣራት ምርመራ ላይ መሆናቸውንም ኣስታወቀዋል።

XS
SM
MD
LG